የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከያ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የቁጥጥር ሥራ በሲዳማ ክልል በይፋ መጀመሩ ተገለጸ፡፡

የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከያ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የቁጥጥር ሥራ በሲዳማ ክልል በይፋ መጀመሩ ተገለጸ፡፡

news84

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ከከልሉ ፖሊስ ኮሚሸንና ከፌዴራል ፖሊስ እንዲሁም ከፌዴራል የትራንስፖርትና ሎጂስትክስ ሚኒስቴር ከመደህን ፈንድ እና መንገድ ደህንነት አገልግሎት ጋር በመተባባር የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላኪያ የግንዛቤ ማስጨበጫና የቁጥጥር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡

ድንገተኛ የቁጥጥር ተግባሩ ለተከታታይ 25 ቀናት እንደሚቆይም ተገልጿል፡፡

መስከረም 4/2016 ዓ.ም ሃዋሳ፣ ሲዳማ

ይህንን ልጥፍ ያጋሩ

Comments are closed.