የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከያ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የቁጥጥር ሥራ በሲዳማ ክልል በይፋ መጀመሩ ተገለጸ፡፡
የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ከከልሉ ፖሊስ ኮሚሸንና ከፌዴራል ፖሊስ እንዲሁም ከፌዴራል የትራንስፖርትና ሎጂስትክስ ሚኒስቴር ከመደህን ፈንድ እና መንገድ ደህንነት አገልግሎት ጋር በመተባባር የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላኪያ የግንዛቤ ማስጨበጫና የቁጥጥር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡
ድንገተኛ የቁጥጥር ተግባሩ ለተከታታይ 25 ቀናት እንደሚቆይም ተገልጿል፡፡
መስከረም 4/2016 ዓ.ም ሃዋሳ፣ ሲዳማ




