የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ የመልካም አስተዳደርና የካይዘን አተገባበርን በተመለከተ ለቢሮ ሠራተኞች ስልጠና ለመስጠት እና የ2016 ዓ.ም እቅድ ዋና ዋና አቅጣጫዎች ላይ ተግባቦት ለመፍጠር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሄደ::

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ የመልካም አስተዳደርና የካይዘን አተገባበርን በተመለከተ ለቢሮ ሠራተኞች ስልጠና ለመስጠት እና የ2016 ዓ.ም እቅድ ዋና ዋና አቅጣጫዎች ላይ ተግባቦት ለመፍጠር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሄደ::

በስልጠና እና በውይይት መድረክ ላይ የማናጅመንት አባላት እና አጠቃላይ የቢሮ ሰራተኞች በተገኙበት እየተካሄደ ያለ ሲሆን የተዘጋጀዉ ሰነድ በመልካም አስተዳደር የማስፈን ጉዳዮች እና በካይዘን ስራዎች አተገባበር ዙሪያ ከክልሉ ፓብልክ ሰርቪስ እና የሰው ኃይል ልማት ቢሮ የመጡ ከፍተኛ ባለ እየሰጡ ይገኛሉ::
 
በመቀጠልም የቢሮ የ2016 በጀት ዓመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ቀርቦ በቢሮ ሰራተኞች ጋር ተግባቦት ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል::
…………………………………..
 
ጳጉሜ,3/2015 ዓ.ም
ሐዋሳ, ሲዳማ
ይህንን ልጥፍ ያጋሩ

Comments are closed.