በባልፈው በጀት ዓመት በክልል ደረጃ 418 ኪሜ የመንገድ ጥገና የተከናወነ መሆኑ ተገለፀ :: በባልፈው በጀት ዓመት በክልል ደረጃ 418 ኪሜ የመንገድ ጥገና የተከናወነ መሆኑ ተገለፀ :: በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በቢሮ የገጠር ቀበሌያት ተደራሽ መንገድ ልማት ዘርፍ በኩል በስራ ተቋራጮችና አማካሪዎች እንዲሁም ከማህበራት ጋር ምክክር ለማድረግ እና የተሻለ አፈፃፀም ላመጡት አካላት እውቅና ለመስጠት የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ በሲዳማ ባህል አደራሽ እየተከናወነ ይገኛል:: የቅርብ ጊዜ ልጥፎች በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ:: ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ በሲዳማ ክልል የመንገድ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ:: በመዘናጋት ሥርጭቱ እየተዛመተ ያለውን የኤችአይቪ/ኤድስንና በሴቶችና ህፃናት ላይ እየደረሰ ያለውን ፆታዊ ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ። በሲዳማ ክልል የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ተጠናክሮ ቀጥሏል :: በሲዳማ ክልል ሀገራዊ የተቀናጀ መንገድ ደህንነትና ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ተጀመረ :: ይህንን ልጥፍ ያጋሩ Previous Post የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ :: Next Post በዩራፕ ዘርፍ በተደራጁ በወጣቶች አደረጃጀት 27 ፕሮጀክቶች ጥገና እንደሚደረግ ተገለፀ::