በባልፈው በጀት ዓመት በክልል ደረጃ 418 ኪሜ የመንገድ ጥገና የተከናወነ መሆኑ ተገለፀ :: በባልፈው በጀት ዓመት በክልል ደረጃ 418 ኪሜ የመንገድ ጥገና የተከናወነ መሆኑ ተገለፀ :: በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በቢሮ የገጠር ቀበሌያት ተደራሽ መንገድ ልማት ዘርፍ በኩል በስራ ተቋራጮችና አማካሪዎች እንዲሁም ከማህበራት ጋር ምክክር ለማድረግ እና የተሻለ አፈፃፀም ላመጡት አካላት እውቅና ለመስጠት የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ በሲዳማ ባህል አደራሽ እየተከናወነ ይገኛል:: የቅርብ ጊዜ ልጥፎች በቢሮ ኃላፊ በአቶ ጎሳዬ ጎዳና የተመራው ቡድን በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን ፕሮጀክቶችን እየሰሩ ካሉት ኮንትራክተሮች እና አማካሪዎች ጋር የዞን አመራሮች ባሉበት ምክክር ተደርጓል:: የሲዳማ ዲጂታል ትራንስፖርት አገልግሎት ዉጤት እያመጣ እንደሆነ ተገለፀ:: የመንገድ ልማት ሥራዎች ለህዝባችን የደም ሥር ናቸው:: በሲዳማ ክልል የመንገድ ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ:: በሲዳማ ክልል የዩራፕ ፕሮጀክቶች ዋጋ ማሻሻያ ጥናት ላይ ምክክር ተደረገ:: ይህንን ልጥፍ ያጋሩ Previous Post የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ :: Next Post በዩራፕ ዘርፍ በተደራጁ በወጣቶች አደረጃጀት 27 ፕሮጀክቶች ጥገና እንደሚደረግ ተገለፀ::