በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ
አቶ ጎሳዬ ጎዳና
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ
የቢሮ ኃላፊ መልዕክት
ለክልሉ ሕብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ለማምጣት የሚያስችሉ የተለያየ ደረጃ ያላቸው መንገዶችን በማስጠናት፣ በመገንባት፣በመጠገንና በማስተዳደር በመላው ሕብረተሰብ ጉልበት፣ ገንዘብ፣ ዕውቀትና ቁሳቁስ ሰፊ ተሳትፎ የሚሰሩ ሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ፕሮግራምን በልዩ ትኩረት ተፈፃሚ በማድረግ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በማስፋፋትና በማጠናከር፣ የአሽከሪካሪና ተከሽከሪካሪ ብቃትን በማረጋገጥ እና የህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም የትራፊክ ደህንነት ግንዛቤን በማሳደግ የትራንስፖርት ተጠቃሚነትን እና ደህንነትን እውን ማድረግና መላውን ሕዝብ አደራጅቶ በማነቃነቅ በሴክተሩ እቅዶች አፈፃፀም ውጤት ላይ ማሳተፍ፡፡
የተመረጡ አገልግሎቶች
- የጭነት ትራንስፖርት ማህበራትን ማደራጀትና ፈቃድ መስጠት
- በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት ወይም በኩባንያ ለሚደራጁ የምስክር ወረቀት መስጠት
- በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት ወይም በኩባንያ ለሚደራጁ ፈቃድ ማደስ
ዜና
ከሙስናና ብልሹ አሠራር የፀዳና የዘመነ የአመራርና ባለሙያዎች ትጋት ለተቋም ግንባታ ቁልፍ እንደሆነ ተገለፀ::
ከሙስናና ብልሹ አሠራር የፀዳና የዘመነ የአመራርና ባለሙያዎች ትጋት ለተቋም ግንባታ ቁልፍ እንደሆነ ተገለፀ:: ለሴክተሩ ተቋማት አመራርና ባለሙያዎች
ለተቋማት የአሠራር ሥርዓትን በመዘርጋት የተሻለ ለውጥ ማስመዝገብ ይገባል።
ለተቋማት የአሠራር ሥርዓትን በመዘርጋት የተሻለ ለውጥ ማስመዝገብ ይገባል። የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ጎሳዬ ጎዳና ከሴክተሩ አመራርና
በመናኸሪያዎች እየተተገበረ ያለው የኢ- ቲኬቲንግ (E-ticket) አገልግሎት የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀለት እንደሆነ ተገለፀ።
በመናኸሪያዎች እየተተገበረ ያለው የኢ- ቲኬቲንግ (E-ticket) አገልግሎት የህግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀለት እንደሆነ ተገለፀ።
የመንገድ ፕሮጀክቶች
0
+
አሽከርካሪ
0
+
ተሸከርካሪ
0
+
የምስል ክምችት


