በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

አቶ ታምሩ ታፌ

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ

የቢሮ ኃላፊ መልዕክት

ለክልሉ ሕብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ለማምጣት የሚያስችሉ የተለያየ ደረጃ ያላቸው መንገዶችን በማስጠናት፣ በመገንባት፣በመጠገንና በማስተዳደር በመላው ሕብረተሰብ ጉልበት፣ ገንዘብ፣ ዕውቀትና ቁሳቁስ ሰፊ ተሳትፎ የሚሰሩ ሁሉ አቀፍ የቀበሌ ተደራሽ መንገድ ፕሮግራምን በልዩ ትኩረት ተፈፃሚ በማድረግ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በማስፋፋትና በማጠናከር፣ የአሽከሪካሪና ተከሽከሪካሪ ብቃትን በማረጋገጥ እና የህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም የትራፊክ ደህንነት ግንዛቤን በማሳደግ የትራንስፖርት ተጠቃሚነትን እና ደህንነትን እውን ማድረግና መላውን ሕዝብ አደራጅቶ በማነቃነቅ በሴክተሩ እቅዶች አፈፃፀም ውጤት ላይ ማሳተፍ፡፡

የተመረጡ አገልግሎቶች

  • የተሽከርካሪ መመርመሪያ ተቋም የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መስጠት
  • የተሽከርካሪ ስፔስፊኬሽን ዝግጅት
  • የተሽከርካሪ መጠገኛ ተቋማት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 
  • ከትራንስፖርት አገልግሎት በPLC እና በአክሲዮኖች የሚደራጁትን መመዝገብ 
  • የትራንስፖርት አገልግሎቶችን ማጥናት
  • የትራንስፖርት አገልግሎቶችን መከታተል
  • የትራፊክ አደጋ መረጃ አገልግሎት
  • የመንገድ ፍሰት ደህንነት ጥናቶችን ማካሄድ
  • የመንገድ አጠቃቀም ስርዓት ደንብ መዘርጋት
  • የጭነት ትራንስፖርት ማህበራትን ማደራጀትና ፈቃድ መስጠት
  • በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት ወይም በኩባንያ ለሚደራጁ  የምስክር ወረቀት መስጠት
  • በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት ወይም በኩባንያ ለሚደራጁ ፈቃድ ማደስ
  • የሚገነቡ የድልድይ ፕሮጀክቶችን የማዘጋጀት ስራ
  • የዲዛይን ተያያዥ የመንገድ ሥራዎች
  • የኮንትራት አስተዳደር ሥራዎች
  • ለአሽከርካሪ ማሰልጠኛ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መስጠት
  • የንድፈ ሃሳብ ምዘና ጥያቄ ዝግጅት እና ስርጭት
  • የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማት ድጋፍና ክትትል 

ዜና

newz11002

በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ::

በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ::

የመንገድ ፕሮጀክቶች
0 +
አሽከርካሪ
0 +
ተሸከርካሪ
0 +

የምስል ክምችት