የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ የመልካም አስተዳደርና የካይዘን አተገባበርን በተመለከተ ለቢሮ ሠራተኞች ስልጠና ለመስጠት እና የ2016 ዓ.ም እቅድ ዋና ዋና አቅጣጫዎች ላይ ተግባቦት ለመፍጠር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሄደ::


በስልጠና እና በውይይት መድረክ ላይ የማናጅመንት አባላት እና አጠቃላይ የቢሮ ሰራተኞች በተገኙበት እየተካሄደ ያለ ሲሆን የተዘጋጀዉ ሰነድ በመልካም አስተዳደር የማስፈን ጉዳዮች እና በካይዘን ስራዎች አተገባበር ዙሪያ ከክልሉ ፓብልክ ሰርቪስ እና የሰው ኃይል ልማት ቢሮ የመጡ ከፍተኛ ባለ እየሰጡ ይገኛሉ::
በመቀጠልም የቢሮ የ2016 በጀት ዓመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ቀርቦ በቢሮ ሰራተኞች ጋር ተግባቦት ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል::
…………………………………..
ጳጉሜ,3/2015 ዓ.ም
ሐዋሳ, ሲዳማ


የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ::
ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ በሲዳማ ክልል የመንገድ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ::
በመዘናጋት ሥርጭቱ እየተዛመተ ያለውን የኤችአይቪ/ኤድስንና በሴቶችና ህፃናት ላይ እየደረሰ ያለውን ፆታዊ ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ።
በሲዳማ ክልል የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ተጠናክሮ ቀጥሏል ::
በሲዳማ ክልል ሀገራዊ የተቀናጀ መንገድ ደህንነትና ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ተጀመረ ::