በዩራፕ ዘርፍ በተደራጁ በወጣቶች አደረጃጀት 27 ፕሮጀክቶች ጥገና እንደሚደረግ ተገለፀ::


በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ በዩራፕ ዘርፍ በተደራጁ በወጣቶች አደረጃጀት 27 ፕሮጀክቶች ጥገና እንደሚደረግ ተገለፀ::
በባልፈው በጀት ዓመት በፕሮጅክት ሥራ አፈፃፀም ግምገማ መነሻ በማድረግ የተሻለ አፈፃፀም ያመጡት ከ72 ማህበራት ዉስጥ 56 ማህበራት ተለይቶ ወደ ሥራ እንደሚገቡ ተጠቅሷል ::
በተመረጡና የሥራ ዕድል በተፈጠረላቸዉ ወጣቶች በኩል 195.5 ኪሜ መንገድ በ14 ወረዳዎች ጥገና እንደሚደረግ ታውቋል ::
በመጨረሻም ማህበራቱ የሚሰሩትን መንገዶችን በዕጣ እንዲለዩ ተደርጎ የዕለቱ ፕሮግራም ማጠቃለያ ተደርጓል::
የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ::
ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ በሲዳማ ክልል የመንገድ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ::
በመዘናጋት ሥርጭቱ እየተዛመተ ያለውን የኤችአይቪ/ኤድስንና በሴቶችና ህፃናት ላይ እየደረሰ ያለውን ፆታዊ ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ።
በሲዳማ ክልል የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ተጠናክሮ ቀጥሏል ::
በሲዳማ ክልል ሀገራዊ የተቀናጀ መንገድ ደህንነትና ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ተጀመረ ::