የቡሉታ ደልድይ በዛሬዉ እለት የእስላብ ሙሊት ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን ክልል የመንገዶች ባለስልጣን ገለፀ::


በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሆኮ ወረዳ አስተዳደር የቡሉታ ደልድይ በዛሬዉ እለት የእስላብ ሙሊት ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን የሲዳማ ክልል የመንገዶች ባለስልጣን ገለፀ::
ከዚህ ቀደም ይህ ድልድይ ቶሎ ተገንብቶ ባለመጠናቀቁና በዲዛይን ምክንያት በመቆየቱ በአከባቢዉ በብዛት የምመረተዉን የቡናና ሌሎች የእርሻ ምርቶችንወደ ገቢያ ለማዉጣት አርሶ አደሩ እና የቡና ሳይት ባለሀብቶች ዉሃ እየሞላ ተሽከርካሪዎች ተሻግሮ መጫን በለመቻላቸዉ በሰዉ ኃይል ተሸክሞ ሲያሻግሩ አርሶ አደሩና ነጋደዉ ለሌላ ተጨማሪ ዉጪ እና ለከፍተኛ እንግልት ሲዳረግ እንደነበሩ ተጠቅሷል ::
ድልድዩ አሁን ወደ ማጠናቀቁ እየደረሰ በመሆኑ የአከባቢዉ ማህበረሰብ እጅግ ደስተኞች እንደሆኑ ገልፆዋል ::
የድልድዩም ቀሪ ስራዎች በአጭር ጊዜ ዉስጥ ተጠናቆ ህዝቡ አገልግሎት እንዲያገኝ ይደረጋል ::
የቅርብ ጊዜ ልጥፎች
በሲዳማ ክልል የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ አጠቃላይ ሰራተኞች እና አመራሮች በጋራ በተገኙበት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በደመቀ መልኩ ተከበረ::
ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ደስታ ሌዳሞ በሲዳማ ክልል የመንገድ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ::
በመዘናጋት ሥርጭቱ እየተዛመተ ያለውን የኤችአይቪ/ኤድስንና በሴቶችና ህፃናት ላይ እየደረሰ ያለውን ፆታዊ ጥቃት በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ።
በሲዳማ ክልል የተቀናጀ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ተጠናክሮ ቀጥሏል ::
በሲዳማ ክልል ሀገራዊ የተቀናጀ መንገድ ደህንነትና ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ተጀመረ ::