በመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ለመንግስት ሰራተኞች “የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል::

በመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ለመንግስት ሰራተኞች "የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት" በሚል መሪ ቃል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል::

የስልጠና መድረኩን በንግግር የከፈቱት የቢሮ ኃላፊ አቶ ታምሩ ታፌ እንደገለፁት ስልጠናው በሀገር ደረጃ የሚሰጥ እንደመሆኑ ሰራተኞች ጊዜያቸውን በአግባቡ በመጠቀም በሀገር ደረጃ እየተሰሩ ያሉትን ሥራዎች እና ቀጣይ የሚተገበሩ ጉዳዮችን በአግባቡ መገንዘብ ይገባል ብለዋል ::

የሰለጠነ የሰው ህይልን በመገንባት ቀልጣፋ እና ዉጤታማ ሥራ እንዲሰሩ ለማድረግ በቀጣይም ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ተገልጿል::

ለስልጠናው መድረክ የተዘጋጀ ሠነድ በንባብ የቀረበ ሲሆን ስልጠናው ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ታውቋል ::

ህዳር 2/2017 ዓ.ም. ፣ ሐዋሳ

ይህንን ልጥፍ ያጋሩ

Comments are closed.